የ66 አመቷ ናይጀሪያዊ ኒጎዚ ኦኮንጆ የአለም ንግድ ድርጅትን አንዲመሩ ተመረጡ

164 ሀገራት በመረጣ የተካፈሉበትን ምርጫ አብላጫ ድምፅ በማግኘት የ66 አመቷ ናይጀሪያዊ ኒጎዚ ኦኮንጆ የአለም ንግድ ድርጅትን…

የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት 149.2 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ

የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ለመሰብሰብ ካቀደው 146.9 ቢሊየን ብር 149.2 ቢሊየን ብር በመበሰብሰብ የእቅዱን 102…

አቶ ተወልደ ገ/ ማርያም ለቦይንግ 737 ማክስ የቀረበውን ካሳ ወድቅ አንዲያረጉት ተጠየቁ

ከሁለት አመት በፊት ተከስክሶ 157 መንገደኞችን ለገደለው ለቦይንግ 737 ማክስ በቦይንግ ካምፓኒ የቀረበው 244 ሚልየን ዶላር…

በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር በሁለት ወራት ውስጥ የዘጠኝ ብር ጭማሪ አሳይቷል ። አንድ ዶላር 55ብር ድረስ ዛሬ ተገዝቷል

ፊደል ፖሰት በደረሰው መረጃ መሰረት በሁለት ወር ልዩነት ውስጥ በጥቁር ገበያው የአንድ ዶላር መግዣ ዋጋ ከሰባት…

በትራንስፖርት ዘርፉ የሚታየውን የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ በ30 በመቶ ቅድመ ክፍያ የተሽከርካሪ ግዢ ቀረበ

በትራንስፖርት ዘርፉ የሚታየውን የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ በ30 በመቶ ቅድመ ክፍያ የተሽከርካሪ ግዢ መቅረቡን ሔሎ መኪና አስታወቀ።…

ቶም የኤሌትሪክ ተሽከርካሪ ለገበያ ካቀረብኳቸው ባይኮች ውስጥ 300 ያክሉ በህገወጥ መልኩ መንግስት አስሮብኛል አለ

በንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና በገርዢ የመኪና እና የሞተር መገጣጠሚያ ያለው ቶም የኤሌትሪክ ተሽከርካሪ በኤሌትሪክ የሚሰሩ…

በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 ብር ድረስ እየተገዛ ነው

በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 የ ብር ድረስ እየተገዛ ሲሆን ከባንክ መግዣ ጋር በአንድ በዶላር…

63 የማአድን ተቋማት ፈቃድ ተሰረዘ

የማአድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢ/ር ታከለ ኡማ ፈቃዳቸው በተሰረዘው ተቋማትና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡የማድን ፈቃድ አውጥተው…

ኮሮናቫይረስ የኢትዮጵያ የአሳ ገበያን ከ50 ከመቶ በላይ ቀንሶታል

የኢትዮጵያና የሆላንድ የግብርና የንግድ ፎረም ድጋፍ ያደረጉለት የናሙና ጥናት አንደሚያመለክተው ከቻይና ውሀን የባህር እንሰሳ ምግቦች ገበያ…

“በራይድ ትራንስፖርት ከ20,000 በላይ ሰው የስራ እድል መፍጠር አንዱ ስኬታችን ነው! ” ሳምራዊት ፍቅሩ

ራይድ ትራንስፖርት ቴክኖሎጂ መስራች ወይዘሪት ሳምራዊት ፍቅሩ በኢትዮጵያ በስራ ፈጣሪነት ከመትጠራ ግለሰብ መሀል ናት ። ማታ…