የጠ/ሚሩን የፎቶ ሾፕ ምስል የተጠቀመው የፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኛ አጥፍቻለው በማለት ይቅርታ ጠይቋል

በኢትዮጵያ ፕሬስ ደርጅት ዛሬ መጋቢት 1,2012 ቀትር 5: 50 ገደማ ” ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎች ካርታ…

ፕሬስ ድርጅት ጠ/ ሚኒስትሩን ከባለቤታቸው ጋር መኝታ ቤት ሆነው የተጠቀመው ፎቶሾፕ ምስል በስህተት ነው አለ

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ” ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎች ካርታ ይፋ ማድረጊያ ቀንን ከመጋቢት 01 ቀን 2012…

አማረኛ በከፊል የሚናገሩት ዛሬ ከግድያ የተረፉት የሱዳኑ ጠ/ ሚ አብደላ ሃምዶክ ማን ናቸው?

ብዙ ስለሆነ አዲስ አበባ የተመላለሱበትን ጊዜ ቤቱ ይቁጠረው። አማረኛ አቀላጥፈው ባይናገሩም መግባባት በደንብ ይችላሉ ።እርጋታ ፣አርቆ…

የፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኞች ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን እና ካሳሁን ጎፌን በደሞዝ ጭማሪ መዘግየት ወቀሱ

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ምርጫ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን በቦርድ ሊቀ መንበር የሚመሩት አቶ ካሳሁን ጎፌ (የኦሮሚያ ገቢዎች…

መብታችን ተገፋ ያሉ የአየር መንገድ ሰራተኞች ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርጉ አቅደዋል

ፊደል ፓስት ከኢትዮጰያ አየር መንገድ ግሩፕ መሰረታዊ ሰራተኞች ማህበር አባላት ባገኘው መረጃ አየር መንገዱ የሰራተኛ ማህበሩ…

ቅርስ የሆነው የራስ ሙሌጌታ ቤት ደህንነት ነን ያሉ ሰዎች “አንወጣም ” በማለታቸው ሊታደስ አልቻለም

በአዲስ አበባ ቅድስተ ማርያም አካባቢ የሚገኘውና ዘጠና አመት ያስቆጠረው የራስ ሙሉጌታ ( አባ ገስጥ ቤት) ደህንነት…

በአዲስ አበባ በቀን 34 ጥንዶች ጋብቻ ይፈፅማሉ ።ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በግማሽ ቀንሷል

ከሀምሌ አንድ 2011 አስከ ታህሳስ 30,2012 ባሉ ስድስት ወራት ውስጥ አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ በሚገኘው የአዲስ…

“ቤተክርስቲያን ልትፈርስ ነው ብለው ቄሶች ጥሪ አቀረቡ።ህዝቡም ወጣ ።በነበረውም ተኩስ ሰዎች ሞቱ።” ነዋሪዎች

ወንድሟ በጥይት ተመቶ አቤት ሆስፒታል የተኛባት ቅድስት ሀይሉ ስለነበረው ክስተት እንዲህ ስትል ለፊደል ፓስት ተናግራለች ።”…

የኬንያ ቀድሞ መሪ ዳንኤል አራፕ ሞይ በሞት ተለዩ

የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ በ95 ዓመታቸው ትናንት ለሊት ማረፋቸውን የሀገሪቱ ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ። ላለፉት…

ቃጠሎ ለደረሰበት ሞጣው መስጅድ 91 ሚልየን ብር በላይ ተሰብስቧል

የሞጣው መስጅድ ታህሳስ 10,2012 መቃጠሉን ተከትሎ ቤተ እምነቱን ለማደስ ትናንት ጥር 22 በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ 91…