በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 የ ብር ድረስ እየተገዛ ሲሆን ከባንክ መግዣ ጋር በአንድ በዶላር…
Category: Business and Economy
63 የማአድን ተቋማት ፈቃድ ተሰረዘ
የማአድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢ/ር ታከለ ኡማ ፈቃዳቸው በተሰረዘው ተቋማትና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡የማድን ፈቃድ አውጥተው…
ኮሮናቫይረስ የኢትዮጵያ የአሳ ገበያን ከ50 ከመቶ በላይ ቀንሶታል
የኢትዮጵያና የሆላንድ የግብርና የንግድ ፎረም ድጋፍ ያደረጉለት የናሙና ጥናት አንደሚያመለክተው ከቻይና ውሀን የባህር እንሰሳ ምግቦች ገበያ…
“በራይድ ትራንስፖርት ከ20,000 በላይ ሰው የስራ እድል መፍጠር አንዱ ስኬታችን ነው! ” ሳምራዊት ፍቅሩ
ራይድ ትራንስፖርት ቴክኖሎጂ መስራች ወይዘሪት ሳምራዊት ፍቅሩ በኢትዮጵያ በስራ ፈጣሪነት ከመትጠራ ግለሰብ መሀል ናት ። ማታ…
ቢ.ጂ.አ.ይ ኢትዮጵያ ባለ ቡኒ ቀለሙን ” ዶፔል “ቢራን በገበያ ላይ አዋለ
ቢ.ጂ.አ.ይ ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ 5% የአልኮል መጠን ያለውን ” ዶፔል” የተባለ አዲስ ቢራን በኢትዮጵያ…
ከኮሮና ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ የላም ወተት ግዢ በግማሽ እንደቀነሰ ጥናት አመለከተ
ዓለም አቀፍ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩትእና ዓለም አቀፍ የምግብ ፖሊሲ ምርምር ኢንስቲትዩት የተባሉ ተቋሞች በጥናት አገኘሁት አንዳሉት…
“ሆቴሎች የመጣባቸውን ከባድ አደጋ ለመታደግ ከወለድ ነፃ ብድር ያስፈልጋቸዋል ” ፍትህ ወልደሰንበት
የኮሮናቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ በመጋቢት መጀመርያ መግባቱን ተከትሎ የቀዘቀዘው የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ከጎዳቸው ዘርፎች መሀል አንዱ የሆቴል አገልግሎቱን…
አምባሳደሩ በዱባይ ያለ የኢትዮጵያውያን ኢንቨስትመንት በህጋዊ መንገድ ከሀገር አልወጣም አሉ
ይህን ያውቁ ኖሯል? በማለት በፌስቡክ ገፃቸው አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ አንዳሰፈሩትአምባሰደሩ በዱባይ ያሉ ኢትዪጵያውን ባለሀብቶች ትርፋቸውን ወደ…
ደቡብ አፍሪካ በኮሮናቫይረስ ለተጎዳው ኢኮኖሚዋ ለ6 ወር የሚቆይ 500 ቢልየን ራንድ በጀት አፀደቀች
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ትናንት ማክሰኞ ምሽት አንደተናገሩት ሀገራቸው በኮሮናቫይረስ የተጎዳባትን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ ለመጪው ስድስት…
ራይድ በኤሌክትሪክ የምትሰራ ተስላ ኤስ የተባለች መኪናን ወደ ኢትዮጵያ አስገብቷል
የራይድ ትራንሰፖርት ቴክኖሎጂ ኩባንያን የሚያስተዳድረው ሀይብሪዲ ዲዘየን ተስላ ኤስ የተባለችውን የኤሌክትሪክ ሞዴል መኪና ወደ ሀገር ውስጥ…