በፋና ብሮድካሰቲንግ ኤጀንሲ ከ9 አመት በላይ የሰራውና ከጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ( JICA) ጋር ኤጀንሲውን በሚመለከት ዶክመንተሪ አየሰራ የነበረው ጋዜጠኛ ማስረሻ ፍቅሬ ኤጂንሲው ውስጥ ኮሮና ቫይረስ ከነበረባቸው ጃፓናውያን ጋር ንክኪ አለው ተብሎ ስለተጠረጠረ የቫይረሱ ምርመራ በጤና ሚኒስቴር በኩል ተደርጎለት ነፃ መሆኑን የቅርብ አለቃው አቶ አዳም ታደሰ ለፊደል ፖስት ገልፇል።
ጋዜጠኛው በሙሉ ጤንነት ቤቱ እንደሚገኝም ተናግሯል።
” በሶሻል ሚዲያ የተወራው ነገር አሳፋሪ ነው ።ጋዜጠኛው ስለተጠረጠረ ተመረመረ ።ውጤቱም ነፃ ሆነ።ይሄን ሳያረጋግጡ የውሸት ወሬ ማሰራጨት እጅግ አሳፋሪ ተግባር ነው ” ሲል አቶ አዳም ተናግሯል።
Yuan is witty language, and they all laughed propecia cost walmart To assess the early histological changes, Tgfbr1 iko ATAs were harvested at d2 n 6, d5 n 7, and d10 n 12 and Tgfbr1 f f ATAs collected at d10 n 7 served as controls