አዲስ ዘመን ጋዜጣ፤ በጥር 6, 2012 ዓ.ም ዜናው የሚከተለውን ለህዝብ አስነብቧል።

“የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፤ ከሰሞኑ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለቀረበላቸው…

ከአንድ ሚልየን በላይ ምዕመን በጃን ሜዳ ተገኝቷል። ጳጳሱ “ቤተክርስቲያን እንደታላቅነቷ ትከበር።” ብለዋል።

በወፍ በረር ቅኝት ባደረኩት ምልከታ በጃን ሜዳ ቅጥር ግቢና ከውጭ ባሉት አስፋልቶች 11 ታቦትን ለመሸኘት የተገኘው…

የጡት ካንሰርን ቀድሞ ለመከታተልና ለማወቅ የሚያስችል የሞባይል አፕ የጥንቁር አንበሳ ሆስፒታል የህክምና ተማሪ ሰርታለች።

ቤቴል ሳምሶን የተባለች የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አራተኛ አመት የህክምና ተማሪ ሴቶች የጡት ካንሰርን ቀድሞ ለመከላከል እና…

የኢትዮጵያ ገለልተኛ ጋዜጠኞች ማህበር ተመስርቷል!!

የኢትዮጵያ ገለልተኛ ጋዜጠኞች ማህበር ባሳለፍነው እሁድ መስራች ጉባኤውን አካሂዷል።በጉባኤውም ስያሜውና አላማውን አደረጃጀቱን አጽድቋል።ማህበሩን የሚመራ 9 አባላት…