የሬጌ አቀንቃኟ ጃ9 ቅዳሜ በአዲስ አበባ በምታቀርበው ኮንስርት ጎን አልበሟን ትለቃለች

ጃማይካዊ የሬጌ አቀንቃኟ ጀኒን ኤልዛቤት ( ጃ9) በመጪው ቅዳሜ መጋቢት አምስት በቪላ ቨርዴ ሆቴል የሙዚቃ ኮንሰርት…

የብሪታኒያ ጤና ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል

የእንግሊዝ ዜና አውታሮች ከሰአታት በፊት ባሰራጩት ዜና የ62 አመቷ የብሪታኒያ ጤና ሚኒስትር ሚስ ናዲን ዶሪስ ከባለፈው…

የእግር ኳስ ኮከቡ ክላይን ማፔ በኮሮና ቫይረስ ቢጠረጠርም በምርመራ ነፃ ሆኗል

እንደ ሊኪፒ ጋዜጣ ዘገባ የ21 አመቱ የፈረንሳዪና እና የፓሪሴን ዠርሜን አጥቂ ክላይን ማፔ ባለፉት ሁለት ቀናት…

የጠ/ሚሩን የፎቶ ሾፕ ምስል የተጠቀመው የፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኛ አጥፍቻለው በማለት ይቅርታ ጠይቋል

በኢትዮጵያ ፕሬስ ደርጅት ዛሬ መጋቢት 1,2012 ቀትር 5: 50 ገደማ ” ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎች ካርታ…

ፕሬስ ድርጅት ጠ/ ሚኒስትሩን ከባለቤታቸው ጋር መኝታ ቤት ሆነው የተጠቀመው ፎቶሾፕ ምስል በስህተት ነው አለ

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ” ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎች ካርታ ይፋ ማድረጊያ ቀንን ከመጋቢት 01 ቀን 2012…

ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩት የፈረንሳይ ባህል ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

በፈረንሳይ መንግስት እርዳታ እየተዳሰ የነበረውን የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያንን ለመገምገም ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ የመጡትና ከጠ/ሚ ከዶ/ር አብይ…

በኮሮና ቫይረስ የታመሰችው ጣልያን ሴሪ አን ጨምሮ ሁሉንም ስፖርታዊ ውድድሮችን ለጊዜው አገደች

የጣልያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ ሰኞ የካቲት 30 ,2012 ዓ.ም አመሻሹ ላይ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኮሮና…

ከቢል ጌት ድርጅት ለሙከራ ኢትዮጵያ የተተከለው የዘረ መል በቆሎ ጥሩ ውጤት አያሳየ ነው ተባለ

በድርቅና በግንደ ቆርቁር ምክንያት በአማካኝ በአመታዊ በበቆሎ ምርቷ ላይ እሰከ 30 ፐርሰንት ጉዳት የሚያደርስባትን ኢትዮጵያን ለመርዳት…

የፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኞች ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን እና ካሳሁን ጎፌን በደሞዝ ጭማሪ መዘግየት ወቀሱ

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ምርጫ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን በቦርድ ሊቀ መንበር የሚመሩት አቶ ካሳሁን ጎፌ (የኦሮሚያ ገቢዎች…

ምርጫ ቦርድ የአቶ አየለ ጫሚሶ ቅንጅት በሀሰተኛ አባል ፊርማ አጭበርብሮኛል አለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአቶ አየለ ጫሚሶ የሚመራው ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በአዲሱ አዋጅ በተደነገገው መሰረት 7,214…