96,456 ብር በወር የግል ሰራተኞች ትልቁ የጡረታ አበል ሆኖ በኢትዮጵያ ተመዝግቧል።

የግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በየወሩ ጡረታ ከሚከፍላቸው በግልና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ተቀጥረው ከ 10,000…

የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዋና ዳሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ ስራቸውን ለቀቁ

የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዋና ዳሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ ስራቸውን መልቀቃቸውን ፊደል ፖሰት ከታማኝ ምንጮች አረጋግጧል…

አዛርባጃን ኤምባሲ ብሔራዊ ጀግናውን አስቦ ሊውል ነው

የአዛርባጃን ሪፐብሊክ ኤምባሲ የሃገሪቱ የምንጊዜም ምርጥ መሪ የሆኑትን የቀድሞ ፕሬዘዳንት ሀይደር አሊየቭ 98ኛ የልደት በዓል ሊያከብር…

በዘንድሮ አመት መንግስታዊ ያልሆኑ 91 ት/ ቤቶች በአዲስ አበባ ሲዘጉ 23 አዲስ ደግሞ ተከፍተዋል

ፊደል ፖስት ከአዲስ አበባ አጠቃላይ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ተቆጣጣሪ ባለስልጣን  ባገኘው መረጃ መሰረት አምና ተገምገምው ለትምህርት…

ጥቁሩን አሜሪካዊን ጆርጅ ፍሎይድን ገድለሀል ተብሎ ክስ የቀረበበት ፖሊስ ጥፋተኛ ተብሎ በፍርድ ቤት ተፈረደበት

የቀድሞ የሚኒያፖሊስ የፖሊስ አፊሰር የነበረው ነጩ ደሪክ ቻቩኒ በጥቁር አሚሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድን ከመኪና ጎማ ስር በማጋደም…

በአዲስ አበባ የወሲብ ንግድ በአመት በግምት ከ1.8 ቢልየን ብር በላይ ይንቀሳቀስበታል

በአዲስ አበባ የወሲብ ንግድ በአመት በግምት ከ1.8 ቢልየን ብር በላይ ይንቀሳቀስበታል ፊደል ፖስት በአዲስ አበባ በወሲብ…

በአዋሽ ባንክ ጠባቂ እግሩን የተመታው ወጣት ባንኩ የ2.5 ሚልዮን ብር ካሳ እንዲከፍለው ክስ መሰረተ

17 አመት በጀርመን የኖረውና ባለፈው አመት ህዳር 28 ,2012 አራዳ ጊዮርጊስ በሚገኘው የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ ጋር…

“Black Lives Matter “አንቀስቃሴ ለኖቤል የሰላም ሽልማት እጩ ሆኖ ቀረበ

በጥቁር ሰዎች ሰብዓዊ ፣ማህበራዊ ፣አኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አድልዎና ጭቆናን ለመታገል ከስምንት አመት በፊት በአሜሪካ የተጀመረው Black Lives…

ሚስተር ባምቢስ አረፉ!

“ልቤን ብትከፍቱት ኢትዮጵያዊ ነኝ” – በአገሪቱ የመጀመሪያው ሱፐር ማርኬት እ.ኤ.አ. በ1931 የተከፈተው በአዲስ አበባ ፍትሕ ሚኒስቴር…

አውታር መልቲ ሚዲያና ቢ ጂ አይ ኢትዮጵያ የ5 አመት ስምምነት ተፈራረሙ።

አውታር መልቲ ሚዲያና ቢጂ አይ ኢትዮጵያ ያደረጉት የአምስት አመት ስምምነት ለሙዚቃው ገበያ በባለሙያዎች ተሰርተው በአውታር መተግብሪያ…