የአዳማ/ ናዝሬት ተወላጅ የሆነችው የ27 አመቷ የድህረ ምረቃ ተማሪ ምርምር በምታደርግበት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የህክምና ትምህርት…
Author: Our Staff Reporter
ከኮሮና ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ የላም ወተት ግዢ በግማሽ እንደቀነሰ ጥናት አመለከተ
ዓለም አቀፍ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩትእና ዓለም አቀፍ የምግብ ፖሊሲ ምርምር ኢንስቲትዩት የተባሉ ተቋሞች በጥናት አገኘሁት አንዳሉት…
ኢትዮጵያ ከ 1 ሚልየን ሰዎች ውስጥ ለ284 ሰዎች ነው የኮሮናቫይረስ ምርምራ ያደረገችው
በኮሮናቫይረስ ዙርያ በየቀኑ የአሀዝ መረጃ የሚለቀው በወርልዶሜትር ሰንጠረዥ መሰረት ኢትዮጵያ የኮሮና ምርምራ በስፋት ከማይደረግባቸው ሀገሮች አንዷ…
“ሆቴሎች የመጣባቸውን ከባድ አደጋ ለመታደግ ከወለድ ነፃ ብድር ያስፈልጋቸዋል ” ፍትህ ወልደሰንበት
የኮሮናቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ በመጋቢት መጀመርያ መግባቱን ተከትሎ የቀዘቀዘው የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ከጎዳቸው ዘርፎች መሀል አንዱ የሆቴል አገልግሎቱን…
አምባሳደሩ በዱባይ ያለ የኢትዮጵያውያን ኢንቨስትመንት በህጋዊ መንገድ ከሀገር አልወጣም አሉ
ይህን ያውቁ ኖሯል? በማለት በፌስቡክ ገፃቸው አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ አንዳሰፈሩትአምባሰደሩ በዱባይ ያሉ ኢትዪጵያውን ባለሀብቶች ትርፋቸውን ወደ…
አምባሳደር ሪል ስቴት ነዋሪዎች በአካባቢያቸው አስተዋሽ ላጡ ቤተሰቦች የምግብ እርዳታ አድርገዋል
በኮሮናቫይረስ ምክንያት ገቢያቸው ተቀዛቅዞ ችግር ላይ የወደቁ የአካባቢያቸውን ነዋሪዎች በማስታወስ አምባሳደር ሪል ስቴት ነዋሪዎች ከ250,000 ብር…