“ልቤን ብትከፍቱት ኢትዮጵያዊ ነኝ” – በአገሪቱ የመጀመሪያው ሱፐር ማርኬት እ.ኤ.አ. በ1931 የተከፈተው በአዲስ አበባ ፍትሕ ሚኒስቴር…
Author: Our Staff Reporter
በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር በሁለት ወራት ውስጥ የዘጠኝ ብር ጭማሪ አሳይቷል ። አንድ ዶላር 55ብር ድረስ ዛሬ ተገዝቷል
ፊደል ፖሰት በደረሰው መረጃ መሰረት በሁለት ወር ልዩነት ውስጥ በጥቁር ገበያው የአንድ ዶላር መግዣ ዋጋ ከሰባት…
በትራንስፖርት ዘርፉ የሚታየውን የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ በ30 በመቶ ቅድመ ክፍያ የተሽከርካሪ ግዢ ቀረበ
በትራንስፖርት ዘርፉ የሚታየውን የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ በ30 በመቶ ቅድመ ክፍያ የተሽከርካሪ ግዢ መቅረቡን ሔሎ መኪና አስታወቀ።…
20 በመቶ የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያንን ለመከተብ የሚያስችል የኮሮና ክትባት በቅርቡ አገር ውስጥ ይገባል ተባለ
ከኮቫክስ የተገኘውና 20 በመቶ ለሚሆን የኢትዮጵያ ህዝብ የኮሮና ክትባት በቅርቡ ወደ አገር ውስጥ እንደሚመጣ የጤና ሚኒስትሯ…
አውታር መልቲ ሚዲያና ቢ ጂ አይ ኢትዮጵያ የ5 አመት ስምምነት ተፈራረሙ።
አውታር መልቲ ሚዲያና ቢጂ አይ ኢትዮጵያ ያደረጉት የአምስት አመት ስምምነት ለሙዚቃው ገበያ በባለሙያዎች ተሰርተው በአውታር መተግብሪያ…
በጉማይዴ ህዝብ ላይ አሰቃቂ ግድያ እና መፈናቀል ተፈፅሟል ተባለ
የጉማይዴ ህዝብ የሰላም ኮሚቴ ዛሬ በኢትዮጵያ ሆቴል ዛሬ በሰጠው መግለጫ እስከ 1988 ዓ.ም ወረዳ ጎማይዴ ወረዳ…
ቶም የኤሌትሪክ ተሽከርካሪ ለገበያ ካቀረብኳቸው ባይኮች ውስጥ 300 ያክሉ በህገወጥ መልኩ መንግስት አስሮብኛል አለ
በንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና በገርዢ የመኪና እና የሞተር መገጣጠሚያ ያለው ቶም የኤሌትሪክ ተሽከርካሪ በኤሌትሪክ የሚሰሩ…
በኢትዪጵያ አየር መንገድ በአቶ ተሊላ ዴሬሳ የሚመራው የሰራተኛ ማህበር ሰራተኛውን ወክሎ ከየትኛወም አካል ጋር አንዳይደራደር በፍርድ ቤት ታገደ
የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርም አቶ ተሊላ ለሚመሩት የሰራተኛ ማህበር የ50+1 እውቅና ሰርተክፌት ያለበቂ መረጃ ሰጥቷል በሚል…
በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 ብር ድረስ እየተገዛ ነው
በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 የ ብር ድረስ እየተገዛ ሲሆን ከባንክ መግዣ ጋር በአንድ በዶላር…
ኮሮናቫይረስ በአውሮፓ የገደለው ሰው ብዛት 500,000 አለፈ !
በአውሮፓ ከተከሰተ አመት ሊሞላው የወራት እድሜ የቀረው ኮሮናቫይረስ አስከአሁን በአህጉሩ ከ500,000 በላይ ሰው ሲገድል ከ 23…