በኢትዪጵያ አየር መንገድ በአቶ ተሊላ ዴሬሳ የሚመራው የሰራተኛ ማህበር ሰራተኛውን ወክሎ ከየትኛወም አካል ጋር አንዳይደራደር በፍርድ ቤት ታገደ

የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርም አቶ ተሊላ ለሚመሩት የሰራተኛ ማህበር የ50+1 እውቅና ሰርተክፌት ያለበቂ መረጃ ሰጥቷል በሚል…

በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 ብር ድረስ እየተገዛ ነው

በጥቁር ገበያው አንድ ዶላር አስከ 51 የ ብር ድረስ እየተገዛ ሲሆን ከባንክ መግዣ ጋር በአንድ በዶላር…

ኮሮናቫይረስ በአውሮፓ የገደለው ሰው ብዛት 500,000 አለፈ !

በአውሮፓ ከተከሰተ አመት ሊሞላው የወራት እድሜ የቀረው ኮሮናቫይረስ አስከአሁን በአህጉሩ ከ500,000 በላይ ሰው ሲገድል ከ 23…

63 የማአድን ተቋማት ፈቃድ ተሰረዘ

የማአድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢ/ር ታከለ ኡማ ፈቃዳቸው በተሰረዘው ተቋማትና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡የማድን ፈቃድ አውጥተው…

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በዘር ጭፍጨፋ ወንጀል ሊጠየቁ ይገባል የሚል አቤቱታ ቀረበባቸው።

ከሁለት አመት በፊት የኖቤል ሰላም ሽልማት እጩ የነበረው አሜሪካዊው ኢኮኖሚስት እና አክቲቪስት ዳቪድ ስቴንማን የአለም ጤና…

የተባበሩት መንግስታት ኮሚሽን ካናቢስን(አሽሽ) ከአደንዛዥ ዕፅ መዝገብ ውስጥ አውጥቶታል።

በብዙ ሀገሮች ማብቀልም ሆነ መሸጥ ክልክል የሆነው ባለትንሽ አረንጓዴ ቅጠሉ ካናቢስን(አሽሽን) ወይም ማሪዋናን በኦስትሪያ ቪዬና ያለው…

ሸሽተው የነበሩ 50 ወታደሮችና ፖሊሶችን ለኢትዮጵያ መንግስት ሱዳን አስረከበች

ሱዳን ትሪቢዩን አንደዘገበው የአል ፋሽካን ድንበርን አልፈው ወደ ሱዳን የገቡ 31 የኢትዮጵያ ወታደሮችና 13 የፌዴራል ፖሊስ…

በማይካድራ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችል ተገለፀ

በማይካድራ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፈፃፀም እየመረመረ ያለው ቦርድ ገልጿል፡፡ መርማሪ ቦርዱ…

በሀዋሳ ከአስር ሰው አንዱ ኮሮናቫይረስ እየተገኘበት ነው

የሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የሆነችው ሀዋሳ ኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ አንደከሰተ ህብረተሰቡ ማስክና ፣ሳኒታይዘር እና እጅን ተደጋግሞ በሳሙና…

ኮሮናቫይረስ የኢትዮጵያ የአሳ ገበያን ከ50 ከመቶ በላይ ቀንሶታል

የኢትዮጵያና የሆላንድ የግብርና የንግድ ፎረም ድጋፍ ያደረጉለት የናሙና ጥናት አንደሚያመለክተው ከቻይና ውሀን የባህር እንሰሳ ምግቦች ገበያ…