ኮሮናቫይረስ ቫይረስ ከመከሰቱ በፊት 40 ብር ገደማ የነበረው ከኢትዮጵያ ወደ ዱባይና ፣ አቡዳቢና ሌሎች የተባበሩት አረብ ኢምሬት ከተሞች የሚላከው እንጀራ ከብር ምንዛሬ መዳከም ጋር ተያይዞ በነጠላ ሰባት ሁለት ብር ወይንም አምስት ድርሃም መግባቱን ፊደል ፖስት የደረሰው መረጃ ያሳያል።
ኮሮናቫይረስ ቫይረስ ከመከሰቱ በፊት 40 ብር ገደማ የነበረው ከኢትዮጵያ ወደ ዱባይና ፣ አቡዳቢና ሌሎች የተባበሩት አረብ ኢምሬት ከተሞች የሚላከው እንጀራ ከብር ምንዛሬ መዳከም ጋር ተያይዞ በነጠላ ሰባት ሁለት ብር ወይንም አምስት ድርሃም መግባቱን ፊደል ፖስት የደረሰው መረጃ ያሳያል።