ሱዳን ትሪቢዩን አንደዘገበው የአል ፋሽካን ድንበርን አልፈው ወደ ሱዳን የገቡ 31 የኢትዮጵያ ወታደሮችና 13 የፌዴራል ፖሊስ አባሎችን እንዲሁም 6 የገቢዎችና ጉሙሩክ ሰራተኞችን ለኢትዮጵያ መንግስት ሱዳን አስረክባለች።
ወታደሮቹ ከምእራባዊ ትግራይ የመጡ ሲሆን በማይካድራ በኩልም ሱዳን አንደገቡ ተነግሯል።
ወታደሮቹ በሌተናል ማእረግ ባለው ሰው ይታዘዙ አንደነበረም ጋዜጣው ዘግቧል።
ሱዳን ትሪቢዩን አንደዘገበው የአል ፋሽካን ድንበርን አልፈው ወደ ሱዳን የገቡ 31 የኢትዮጵያ ወታደሮችና 13 የፌዴራል ፖሊስ አባሎችን እንዲሁም 6 የገቢዎችና ጉሙሩክ ሰራተኞችን ለኢትዮጵያ መንግስት ሱዳን አስረክባለች።
ወታደሮቹ ከምእራባዊ ትግራይ የመጡ ሲሆን በማይካድራ በኩልም ሱዳን አንደገቡ ተነግሯል።
ወታደሮቹ በሌተናል ማእረግ ባለው ሰው ይታዘዙ አንደነበረም ጋዜጣው ዘግቧል።