የኮሮናቫረይስ ህክምና ለማገዝ በማሰብ የራይድ ትራንስፖርት ቴክኖሎጂ ስራ አስኪያጅ ወ/ሪት ሳምራዊት ፍቅሩ ለኢትዮጵያ ሀኪሞች ማህበር 50,000 የሰርጂካል ጨንብሎችን ዛሬ አስረክባለች።
የሰርጂካል ጭንብሎቹ ዋጋ 1.4 ሚልየን ብር ይገመታል ።
የማህበሩ የቦርድ አባል የሆነችው ዶ/ር መስከረም አለቃ በርክክቡ ወቅት አንዳለችው ” የዚህ አይነቱ ድጋፍ የህክምና ባለሙያዎች የህክምና ስራቸውን በጥንቀቄ አንዲሰሩ እና ለበሽታው አንዳይጋለጡ ያግዛል።የጤና ባለሙያዎች ከሚቸገሩበት አንዱ የሰርጂካል ጭንብሎ ማግኘት ነው ይሄን ተረድተው ሌሎችም ድርጅቶችም ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረግ ይጠበቅበቸዋል “ብላለች ።
ወይዘሮት ሳምራዊት ፍቅሩ በበኩሏ “ህይወታቸውንና ጊዜያቸውን አየሰው የእኛን ህይወት ለማትረፍ ቀድመው ለሚረዱን ሀኪሞች የዚህ አይነት ድጋፍ ማድረግ ሞራላዊ ግዴታ አለብን ራይድም የዚህ አይነቱን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል” ብላለች።
ራይድ ከዚህ