በኢትዮጵያዊው ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የሚመራው አለም ጤና ድርጅት የኮሮናቫይረስን ከጅምሩ ለማስቆም በቂ መረጃ አልሰጠም ፣ይሄ ቫይረስ…
Category: Health
ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ከቻይና ጋር በኮቪዲ19 ዙርያ የተለዋወጡትን መረጃዋች እንዲያቀርቡ ተጠየቁ
ከሶስት ቀን በፊት የተፃፈውና የ20 የአሜሪካን ኮንግረስ አባላት ፊርማ ያረፈበት ደብዳቤ አንደሚያሳየው የአለም ጤና ድርጅት ሀላፊ…
አየር መንገድ ለበረራ ሰራተኞቹ” ፈጣን የኮቪዲ19 ምርመራ” ጀምሬያለው አለ
ሶስት የበረራ አስተናጋጆቹ በቅርቡ የኮሮናቫይረስ እንዳለባቸወ ያስታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለበረራ ሰራተኞቹ በለጠፈው ማስታወቂያ COVID 19…
ኢትዮጵያ በኮሮና ለሚሞቱ ሰዎች ቀብራቸው በጥንቃቄ እንዲፈፀም ዝግጅት አላደረገችም ተባለ
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የሚሞቱ ሰዎች ሬሳቸውን ከሆስፒታል አውጥቶ ውስን የሆነ ሰው ብቻ ተገኝቶ ቀብራቸው በጥንቃቄ ሰው…
ባለሀብቱ ለኮሮና ህክምና እንዲውል የሰውነት የሙቀት መለከያ መሳርያ ለጤና ቢሮዎች አበረከቱ
በሆቴልና ኢንደስትሪ ላይ የተሰማሩት አቶ አይሸሹም ተካ ዛሬ 200 የሰውነት ሙቀት መለከያዎችን ከጓደኞቻቸው ጋር በመቀናጀት ከውጭ…
ለኮሮና ቫይረስ ምርመራ ኮተቤ ኤካ ሆስፒታል መለያ ክፍል ያሉ ሰዎች ዉሃ ተቸግረናል አሉ
ኮተቤ ኤካ ጠቅላላ ሆስፒታል በCOVID-19 የህክምና ማእከል መለያ ክፍል ውስጥ ገብተው ምርመራና ህክምና እየተደረገላቸው ያሉ ሰዎች…
” ኮሮና በኢትዮጵያ ያልገባ ለማስመሰል አውነታውን እየካድን ነው ” ዶ/ር ባርኮት ሚልኪያስ
በብዙ የኢትዮጵያ ክፍሎች እንደውም በመሀል ከተሞች ጭምር ለኮሮና ቫይረስ የሚያጋልጡ የሰዎች መገፋፋቶች እና የጥንቃቄ ጉድለቶች ይታያሉ…
” ኮሮና ቫይረስ ለካስ በወዳጅ መቀበርም ክብር ነበር አስብሎኛል “ዶ/ር ወዳጄነህ
በበድር ፋውንዴሽን አማካኝነት ዛሬ በአዲስ አበባ በሞናርክ ሆቴል ” ሳይዛመት በህብረት ” በሚል በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ…
“ኮሮናን ለመግታት በአዳማ ሰዎችን ከቤት ባትወጡ ይመከራል አልን እንጂ ግዳጅ አላደረግነውም ” የኦሮሚያ ጤና ቢሮ
” በኮሮና ቫይረስ ሁለት ሰዎች ከአዳማ/ ናዝሬት ከተማ አስከአሁን መያዛቸውን መገኘቱን ተከትሎ የኦሮሚያ ጤና ቢሮ አዳማ…
ቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ኮሮና ቫይረስ የተገኘባት ሴት አለች?
ትናንት ቅዳሜ ማታ በማህበራዊ ሚዲያ ሽሮ ሜዳ በሚገኘው ቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ኮሮና ቫይረስ የተገኘባት ሴት…